ገዢው የወያኔ ቡድን ገና በኣሜሪካ መንግስት ደጋፊነት የሀገሪቷን ስልጣን ከተቆጣጠረበት 1983 ጀምሮ በኢትዮዽያውያን ዘንድ ተቀባይነት ያላገኘ ቡድን መሆኑ ግልጽ ነው። ሆኖም ይሄዉ ለሃያ ኣምስት ኣመታት በስልጣን ላይ ሊቆይ ችሏል። ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ተቃዋሚዎቹን እየገደለ፣ እያሰረ ከሀገር እያሳደደ ዛሬ ላይ ደርሷል። በሰላማዊ መንገድ ሃሳባቸውን የሚያቀርቡትንና የሚጽፉትን ያለ ምህረት በማፈን በገዛ ሃገራቸው የህሊና እስረኞች ሆነው እንዲኖሩ ኣድርጓል። “ህገ-መንግስታዊ ስራትና ህገ-መንግስቱን ለመጠበቅ” በሚል መፈክር ዜጎችን መኖሪያ ኣሳጥቷል። ቁጥራቸው ያልታወቁትን ጸረ-ሰላም፣ ጸረ-ልማትና ኣሸባሪ በማለት ገድሏል። በተለይም በኦሮሞ ወጣቶች፣ ምሁራንና ታዋቂ ሰዎች ላይ በማነጣጠር ኣድኖ ጨርሷቸዋል። በብዙ ሺህ የሚቆጠሩትን በታወቁና ባልታወቁ የማሰቃያ ቦታዎች በማጎር ሰቆቃ ፈጽሞባቸዋል። ዛሬም ከምን ጊዜውም በላይ የኦሮሞ ተወላጆች በተለይም የነገ ሀገር ተረካቢዎች በዚሁ መንግስታዊ ህገወጥ ቡድን እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ይህ ቡድን በ1997 ምርጫ የህዝቡን ድምጽ በኣደባባይ በመስረቁ ህገ-መንግስታዊ መብታቸውን ተጠቅመው ድምጻቸውን ለማስከበር ሰላማዊ ሰልፍ የውጡትን ከሁለት መቶ ያላነሱ የኣዲስ ኣበባ ወጣቶችን ያለ ምህረት በጥይት ደብድቦ ገድሏቸዋል። በወቅቱ በኦሮሚያ የተቋቋመው ኣጣሪ ኮሚሽን ባቀረበው ሪፖርት መሰረት ወደ ኣርባ የሚጠጉ ስዎች በኦሮሚያ ተገድለዋል።
There is great fear reverberating among Ethiopianist/unionist that the sudden fall of TPLF will lead to Ethiopia’s disintegration. What Ethiopia may become after the fall of TPLF is uncertain and unknown as such it has made Ethiopianist to be hesitant to join Oromo’s peaceful struggle. While it is prudent to be cautious during uncertainty, remaining silent will neither preserve Ethiopia’s unity nor prevent it as feared. The strategic decision taken by Ethiopianist to remain a bystanders at the time when their participation is greatly needed to overthrow a heinous regime will only add to TPLF’s longevity rather than shorten it.





























Since end of November 2015, the Oromo high school and university students and wider Oromo civilians across the Oromia region have staged peaceful protests against the Finfinnee “Master Plan” that will incorporate the city and the surrounding areas in the Oromia region inhabited by the Oromo farmers. The students, the Oromo people, and local Oromo opposition political parties condemn the “Master Plan” as a plan for a land grab that will lead to displacement of millions of the Oromo farmers plunging them into poverty and destitution. The Oromo people claim that hundreds of farmers have already been displaced by the scrupulous development plans that have no regard to the indigenous Oromo inhabitants surrounding the city.








